የዕለተ ዓርብ ሐምሌ 28  ቀን 2015 ዓ.ም. ሳምንታዊ አንኳር ዜናዎች፡


1) በኮንሶ ዞን የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ


2) የካራት ከተማ ተሽከርካሪ ባለንብረቶችና የግል ማህበራት እየተገነባ ያለውን የካራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ህክምና ማዕከል ጎበኙ


3) የዘንድሮው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከሥርቆትና ከኩረጃ ነጻ ሆኖ መጠናቀቁን ትምህርት ሚንስቴር አስታወቀ


4)   የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በግልጭት ውስጥ ያሉ ወገኖች በሰለጠነ አካሄድና በሰላማዊ መንገድ ተወያይተው እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበች